Oslo Drivers Training Center

Oslo Drivers Training Center Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Oslo Drivers Training Center, Driving school, Addis Ababa.

Whether you are a first time driver looking for the complete driver’s program or an experienced driver looking to brush up your skills for a few hours, Oslo Driver Center has the program for you.

21/08/2025
23/07/2023

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard!

Yidne Mesfin, Mustefareb Rda, Endris Aliy

08/01/2023

ከ1.4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ በ6 ወራት መሰብሰቡን የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ገለፀ፡፡
-------------------------------------------------------------
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 27፤ 2015 ዓ.ም፤ ባሳለፍናቸው ስድስት ወራት ከአገልግሎት ክፍያ ከ1.4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ዛሬ በተቋሙ የመሰብሰብያ አዳራሽ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አሳውቋል፡፡
የባስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን መንግስቱ እንደተናገሩት በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ውስጥ 665 ሺህ 742 ተገልጋዮችን ማስተናገዳቸውን ጠቁመው በአገል-ግሎት ክፍያውም 1 ቢሊየን 450 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገልፀዋል፡፡
ዋና ስራ አስኪያጁ አያይዘውም በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በዋናነት የአሽከርካሪና የተሽከርካሪ አገልግሎቶች እንደሚሰጡ በመግለፅ ለስድስት ወራት ለማከናወን በእቅድ ተያዘው አኳያ አንድ መቶ አስራ አራት ከመቶ መፈፀሙን አስረድተው፤ በአሽከርካሪ ዘርፍ 100,662 የመንጃ ፍቃድ እድሳት መደረጉ፣ ለ31,913 እጩ አሽከርካሪዎች አዲስ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ወይም መንጃ ፍቃድ መስጠት ተችሏል ብለዋል፡፡
በተመሳሳይ በተሽከርካሪ ዘርፍ ለ424,590 ተገልጋዮች በሁሉም ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አገልግሎቱን መስጠት የተቻለ ሲሆን፤ ለ18,538 አዲስ ተሽከርካሪዎች ምዝገባና ለ11,210 ተሸከርካሪዎች ላይ ድንገተኛ ምርመራ በማድረግ በቴክኒክ ብቃታቸው ብቁ የሆኑትንና ያልሆኑትም በመለየት ብቁ ያሆኑት የተሸከርካሪው ጉድለት እንዲስተካከል መደረጉን ስራ አስኪያጁ ገልፀዋል፡፡
በመጨረሻም ተቋሙ የአገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም መቻሉና የሰራተኞች የአገልጋይነት መንፈስ እየጨመረ በመምጣቱ በበጀት ዓመቱ በስድስት ወራት አበረታች ውጤቶች መመዝገብ መቻሉን በመግለፅ፤ ህብረተሰቡ በተቋሙ የሚሰጡ አገልግሎትን ለማግኘት አስፈላጊውን መረጃ ብቻ አሟልቶ በመገኘት ከህገ ወጥ ጉዳይ አስፈጻሚዎች እንዳይጋለጡ የአሽከርካሪ ተሸከርካሪና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን መንግስቱ አሳስበዋል፡፡

ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።በዓሉ የሰላም የደስታ እንዲሆንላችሁ እንመኛለ!!!
07/01/2023

ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
በዓሉ የሰላም የደስታ እንዲሆንላችሁ እንመኛለ!!!

08/10/2022

ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለመውሊድ በአል አደረሳችሁ ።

መልካም በዓል!

26/09/2022

ለመላው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ !!!

ለመላው ኢትዮጵያውን መልካም አዲስ አመት እንዲሆን ከልብ  እንመኛለን።
11/09/2022

ለመላው ኢትዮጵያውን መልካም አዲስ አመት እንዲሆን ከልብ እንመኛለን።

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች መልካም የትንሳኤ በዓል እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።
22/04/2022

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች መልካም የትንሳኤ በዓል እንዲሆንላችሁ ከልብ እንመኛለን።

Learn with professional and friendly driving instructor!!!
19/12/2021

Learn with professional and friendly driving instructor!!!

የተከበሩ የሀገር ባለውለታ መሀመድ አል አሩሲ  ተቋማችንን መርጠው እኛ ጋር ስለሰለጠኑ እናመሰግናለን!!!
18/11/2021

የተከበሩ የሀገር ባለውለታ መሀመድ አል አሩሲ ተቋማችንን መርጠው እኛ ጋር ስለሰለጠኑ እናመሰግናለን!!!

ለመላው ኢትዮጵያውያን አዲሱ አመት በሰላም ወጥተን በሰላም የምገባበት መልካም መልካሙን የምንሰማበት የስኬት ዘመን እንዲሆን ከልብ እመኛለው።መልካም አዲስ አመት!
10/09/2021

ለመላው ኢትዮጵያውያን አዲሱ አመት በሰላም ወጥተን በሰላም የምገባበት መልካም መልካሙን የምንሰማበት የስኬት ዘመን እንዲሆን ከልብ እመኛለው።
መልካም አዲስ አመት!

Address

Addis Ababa
170765

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 17:00

Telephone

+251911834974

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Oslo Drivers Training Center posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Oslo Drivers Training Center:

Share

Category