04/11/2022
ሰመራ ከተማ ውሰጥ ማንም በማህበረ የመደራጀትና የማሰራት መብት የለውም ከእኛ ወጭ የሚል አመለካከት ያለቸው ሰዎችና አመራሮች ማየት ይገረማል አሳፋሪም ነው !!
ሰመራ የመላው አፋር ከተማ ነት እንጂ የአንድ ቡደን ወይም የአንድ የጎሳ አይደለችም ሰለዚህ አሁን በሰመራ ከተማ እየታየ ያለውን ጥንብ አመለካከት በቁርጠኝነት የክልሉ መንግስት ማሰወገድ ይኖርበታል 👌
አሁን በሰመራ በሚታየው ቆሻሻ አሰተሳሰብ የተሞሉ የከንቲባ አመራሮችና የክፍል ከተማ አመራሮች ላይ የክልሉ መንግስት የማይደገም እርምጃ በመወሰድ ለችግሮቹ የመፍትሄ አካል መሆን ይኖርበታል 👌
ፍትህ Mas የባጃጅ ማህበር ✋
ይህ በምስሉ የሚታየው በሎግያ ክፋለ ከተማ የሚገኙ በጀጅ ማህበር ነው
ሠመራ ለምንድነው በአንድ ጎሳ በጀጅ ማህበር ብቻ የመስረት መብት እና ሌሎች ወጣቶች የመደራጀት መብት መንግስት የሚነፈጋቸው ይድረስ ለርዕሰ መስተዳድር Awel Arba ????