የበሌ አዋሳ መሐል ከተማ ቃል ሕይወት ቤተ-ክርሰቲያን

  • Home
  • Ethiopia
  • Sodo
  • የበሌ አዋሳ መሐል ከተማ ቃል ሕይወት ቤተ-ክርሰቲያን

የበሌ አዋሳ መሐል ከተማ ቃል ሕይወት ቤተ-ክርሰቲያን This is the the official page of bale mahal ketema kali heiwot betekirstian1000697535617

ሰላም ቅዱሳን!በወላይታ ቀጣና ቃለ ሕይወት ቤ/ክ መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት ያደረገ ሁለንተናዊ ተሐድሶ  2ኛ ዓመት፣ 4ኛ ዙርከኪንዶ፣ ከቦሎሶ ቦምቤ፣ ከኪንዶ ኮይሻ እና ከዳሞት ፑላሳ ኅብረቶች ...
12/08/2026

ሰላም ቅዱሳን!
በወላይታ ቀጣና ቃለ ሕይወት ቤ/ክ መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት ያደረገ ሁለንተናዊ ተሐድሶ 2ኛ ዓመት፣ 4ኛ ዙር
ከኪንዶ፣ ከቦሎሶ ቦምቤ፣ ከኪንዶ ኮይሻ እና ከዳሞት ፑላሳ ኅብረቶች የተወጣጡ ከ360 በላይ መጋቢያንና መሪዎች በዚህ የሥልጠና መርሐ ግብር ተሳትፈዋል። ሥልጠናውን በንስሐ በመጀመራቸው እግዚአብሔርን ከልብ እናመሰግናለን።
እንዲሁም ይህንን መርሐ ግብር በማመቻቸትና በመምራት ላደረጉት ድጋፍ የአራቱንም ኅብረቶች መሪዎች ከልብ እናመሰግናለን።
ለእግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን!
ነሐሴ 5/2018 ዓ.ም
ጠረጴዛ ፣ ወላይታ ሶዶ ፣ ኢትዮጵያ

04/08/2026

ቤ/ክ ህንፃ ግንባታ ለመደገፋ የሚትፈልጉት:-
👉 1000697535617
#ዳሽን 👉 :5638849005011
#አዋሽ 👉 013521571769501

 #40 ሺህ_ብር_ገቢ_አድርጋለች ✈️እሳይ ምኞቴ ተሳካ☝️ሁልጊዜ እግዚአብሔር ቀን አዉጥቶኝ እኔም እንደ ሰዉ የእግዚአብሔርን ቤት መቼ ነው ምደግፈው፤የተቸገሩትን ምደግፈው እያልኩ ስለሚን ነበ...
04/08/2026

#40 ሺህ_ብር_ገቢ_አድርጋለች ✈️

እሳይ ምኞቴ ተሳካ☝️ሁልጊዜ እግዚአብሔር ቀን አዉጥቶኝ እኔም እንደ ሰዉ የእግዚአብሔርን ቤት መቼ ነው ምደግፈው፤የተቸገሩትን ምደግፈው እያልኩ ስለሚን ነበር 🤲 ዛሬ ደግሞ ተራ ደርሶኝ ላሳደገችኝና ለስኬተ ለፀለየችኝ ቤ/ክን ህንፃ ግንባታ ይሁን በማለት እህታችን ምዕራፍ ሚልክያስ 40ሺህ ብር ገቢ አድርጋለች !!

እህቴ እግዚአብሔር ይባርክሸ ሁሌም ሰጪ እንጂ ተቀባይ አትሁኝ ፤በምርኮ ተመለሺ እናመሰግናለን 🙏

በሌ አዋሳ ከተማ መሀል ቃል ሕይወት ቤ/ክ ሕንጻ መስሪያ ድጋፍ አካውንት

👉 1000697535617
#ዳሽን 👉 ባንክ:5638849005011
#አዋሽ 👉 013521571769501
#ንብ 👉 7000101854747
ለበለጠ መረጃ የህንፃ ግንባታ ኮሚቴዎች ሰልክ ቁጥር
👉 0913894735
👉0953750341
👉0916600715

 ✍️ የክረምት ጊዚያትን ምክንያት በማድረግ ለክርስትያን ወጣቶች የተዘጋጀ ልዪ የስልጠና ናት/ት ጊዜ ስለሆነ ሁላችሁን እንድትሳተፉ  ይሁን።ከብዙ ፆምና ፀሎትና በኋላ ለወጣቱ ትዉልድ ተዘጋጅተ...
26/07/2026

✍️
የክረምት ጊዚያትን ምክንያት በማድረግ ለክርስትያን ወጣቶች የተዘጋጀ ልዪ የስልጠና ናት/ት ጊዜ ስለሆነ ሁላችሁን እንድትሳተፉ ይሁን።

ከብዙ ፆምና ፀሎትና በኋላ ለወጣቱ ትዉልድ ተዘጋጅተው በአመት አንድ ጊዜ ስደረገ የነበረው አመታዊ የወጣቶች ፕሮግራሃም አሁን ተሻሽሎ ለተከታታይ 7 ቀናት ዕሮብ :ዕሮብ ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም ጀምሮ 7 ዕሮብ ከማታ 12:00-200 ድረስ የሚደረግ ስሆን በዚህ
ዓመታዊ የወጣቶች ፕሮግራም ጊዜያቸውን በሌላ ቦታ ከሚታሳልፉ የተለያዩ መፅሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን እየተማማረን ለማሳለፍ :-ሁላችሁም ተጋብዛችኋል

#ይህ ትምህርት የተዘጋጀው ለበሌ መሀል ቃል ህይወት ቤ/ክ ወጣቶች ብቻ ሳይሆን በበሌ ከተማና በዙሪያው የላቸውም አጠቃላይ ለክርስቲያን ወጣቶች የተዘጋጀ ሰለሆነ እናንተም ተጋብዛችኋል ።

_ጆሮ_ያለው_ይስማ።

👉👂

አድራሻ:-በበሌ አዋሳ መሐል ከተማ አ/ቃ/ሕ/ቤ/ክ

ሼር አርጉት🤲ዓመታዊ  የወጣቶች ፕሮግራም :-ሁላችሁም ተጋብዛችኋል መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።በመጋቢ  አለማየሁ አሳ ከሐምሌ 22-ጳጉሜ 4/2018 ዓ.ም     ...
26/07/2026

ሼር አርጉት🤲

ዓመታዊ የወጣቶች ፕሮግራም :-ሁላችሁም ተጋብዛችኋል

መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።

በመጋቢ አለማየሁ አሳ

ከሐምሌ 22-ጳጉሜ 4/2018 ዓ.ም

በ7ቱ ረዕቡ፦ማታ ከ12:00-2:00

አድራሻ:-በበሌ አዋሳ መሐል ከተማ አ/ቃ/ሕ/ቤ/ክ

ልጃችን ታምራየሁ እናመሰግናለን 🤚❝ብሩ የእኔ ነው፥ ወርቁም የእኔ ነው፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።ትንቢት ሐጌ 2 ፥ 8እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ የበሌ አዋሳ ከተማ የመሐል ቃለ ሕይወት...
19/07/2026

ልጃችን ታምራየሁ እናመሰግናለን 🤚

❝ብሩ የእኔ ነው፥ ወርቁም የእኔ ነው፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
ትንቢት ሐጌ 2 ፥ 8

እንደ እግዚአብሔር ፍቃድ የበሌ አዋሳ ከተማ የመሐል ቃለ ሕይወት የቤተ/ያናችን ሕንጻ የመጀመሪያ የመሠረት የማነጽ ስራዎች እያለቁ ይገኛሉ በአራቱም አቅጣጫዎች ኮሌን እየቆመ ስለሆነ የቸርቹ አባላት የሕንጻ ስራ ስጀምር ቃል የገባችሁትን እንዲታስገቡ ቤተክሪስቲያኗ ደጋግማ በትልቅ አክብሮትና ትህትና ትለምናለች 🙏

ውድ የቤ/ያናችን አባላትና ምዕምናን በሙሉ በሀገሬም በውጭ ሀገርም የምትገኙ የእግዚአብሔር ልጆች ዛሬ የበሌ አዋሳ ከተማ መሐል አጥቢያ ቤ/ያን የእናንተን ድጋፍ ትሻለች የምትችሉትን ሁሉ በጌታ ፍቅር ለጌታ ቤት ሥራ ድጋፍ እንዲታደረጉ በጌታ ፍቅር እናሳስባለን !!

ለ3ኛ ዙር ድጋፍ አድርጓል 👏

ይህ የቤ/ያን የሕንፃ ድጋፍ ባንክ ቁጥር ነው ??

👉 1000697535617
#ዳሽን 👉 ባንክ:5638849005011
#አዋሽ 👉 013521571769501
#ንብ 👉 7000101854747
የኮሚቴዎች ሰልክ ቁጥር : 0913894735
፡ 0953750341
፡ 0945306045

ሰላም ቅዱሳን!"ጌሸ መጣፋ" ትርጉም የተዘጋጀው በግዕዝ ፊደል፣ በሳባ አጻጻፍና አነባብ፣ በወላይትኛ ቋንቋ መሆኑን ለማስገንዘብ እንወዳለን።ይህንን በቀጥታ ለመረዳት የግዕዝ ፊደላት (ፊደል ገበ...
14/07/2026

ሰላም ቅዱሳን!

"ጌሸ መጣፋ" ትርጉም የተዘጋጀው በግዕዝ ፊደል፣ በሳባ አጻጻፍና አነባብ፣ በወላይትኛ ቋንቋ መሆኑን ለማስገንዘብ እንወዳለን።
ይህንን በቀጥታ ለመረዳት የግዕዝ ፊደላት (ፊደል ገበታ) ስያሜዎች እንዲህ ናቸው፦

ሀ – ግዕዝ

ሁ – ካዕብ

ሂ – ሣልስ

ሃ – ራብዕ

ሄ – ሐምስ

ህ – ሳድስ

ሆ – ሳብዕ
ስለሆነም የራሱ አነባብና አጻጻፍ ሥርዓት ያለው በመሆኑ ሁሉም ወገኖች ከመተቸት ይልቅ ለመማር፣ ለመመርመርና በእውቀት ላይ የተመሠረተ ውይይት ለማድረግ ዝግጁ እንዲሆኑ መልእክት እናስተላልፋለን ።
በተጨማሪም ከ1971 ዓ.ም ጀምሮ በዚህ የትርጉም ሥራ የተሳተፉ ወገኖች አሁንም በእግዚአብሔር ምሕረት በሕይወት ስላሉ ለአዲሱ ትውልድ በሕዝብ ፊት በቀጥታ በሚዲያ ቀርበው ስለ ትርጉሙ ሂደት፣ አነባብና አጻጻፍ ማብራሪያ እንዲሰጡ ለሕዝብ ሚዲያዎች አክብሮታዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
እውነት በማስረጃ፣ ውይይትም በእውቀትና በክብር መሆኑን ማወቅ ተገቢ ነው።
እናመሰግናለን!

ሰላም ቅዱሳን! "ጌሸ መጣፋ" በወላይታ ቀጣና ቃለ ሕይወት ቤ/ክ ጽ/ቤት በጠረጴዛ አዳራሽ በክብር እየተመረቀ ይገኛል ፤ ለድል ያበቃን እግዚአብሔርንና ጥሪያችንን አክብሮ የተገኙ የመንግሥትና ...
09/07/2026

ሰላም ቅዱሳን!
"ጌሸ መጣፋ" በወላይታ ቀጣና ቃለ ሕይወት ቤ/ክ ጽ/ቤት በጠረጴዛ አዳራሽ በክብር እየተመረቀ ይገኛል ፤ ለድል ያበቃን እግዚአብሔርንና ጥሪያችንን አክብሮ የተገኙ የመንግሥትና የቤተ ክረስቲያን መሪዎችን እንዲሁም የወንጌል አባቶችን ከልብ እናመሰግናለን ።

 ! !በSIM ሚስዮናውያን ጥረት እና በወላይታ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን አስተባባሪነት፣ የወላይታን ሕዝብና የኦሞቲክ ቋንቋ ተናጋሪዎችን በወንጌል ለመድረስ ታላቅ ጥረት በማድረግ በ1926/...
02/07/2026

!
!
በSIM ሚስዮናውያን ጥረት እና በወላይታ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን አስተባባሪነት፣ የወላይታን ሕዝብና የኦሞቲክ ቋንቋ ተናጋሪዎችን በወንጌል ለመድረስ ታላቅ ጥረት በማድረግ በ1926/27 ዓ.ም የተወሰኑ መጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ጽሑፎችን በወላይትኛ ቋንቋ በጥቂት ቅጂዎች ታትመው ለሕዝብ እንዲደርሱ ተደርጓል። ከዚያም በ1973/74 ዓ.ም ሙሉ አዲስ ኪዳን ታትሞ ለአገልግሎት ደርሷል ። ደግሞም በ1995 ዓ.ም ደግሞ ሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ (ብሉይና አዲስ ኪዳን) “ጌሸ መጣፋ” በሳባ ፊደሎች ተዘጋጅቶ ለንባብ በቅቷል።ነገር ግን ለረጅም ዘመናት የ“ጌሸ መጣፋ” ኅትመት በመቋረጡ በክርስቲያኑ ሕዝብ ዘንድ ጥያቄ ተነስቶ ነበር። በመሆኑም በእግዚአብሔር ምሕረትና ቸርነት ግን እንደገና በቻይና ታትሞ በሰላም ወደ ኢትዮጵያ ደርሷል። ስለዚህ በዚህ ታላቅ በረከት የባረከን እግዚአብሔርን እያመሰገንን፣ ለዚህ ስኬት ምንጭ በመፈለግና በትጋት የሠሩ የቀጣናችንን የፊት መሪዎችን፣ የቤተ ክርስቲያንን ፍላጎትና ጥያቄ በመረዳት የማሳተም ኃላፊነት ወስዶ ውጤት ያስገኘውን የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበርን፣ እንዲሁም በጸሎትና በድጋፍ ከጎናችን ለቆመው የወላይታ ቀጣና ጠቅላላ ጉባኤ ከልብ ምስጋናችንን እናቀርባለን። በመቀጠልም ጌታ ቢፈቅድ ከሐምሌ 02/2018 ዓ.ም ጀምሮ በቀጥታ ከወላይታ ቀጣና ጽ/ቤት (ከጠረጴዛ ግቢ) ሥርጭት የሚደረግ መሆኑን በታላቅ ደስታ እንገልጻለን።
ክብር ሁሉ ለአምላካችን ይሁን!
ጠረጴዛ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ኢትዮጵያ

ወጣት ደጉ ተስፋዬ (Naod) ለመሀል ቃል ሕይወት ቤ/ክ ህንፃ ግንባታ ላይ አሻራውን አሳሪፈዉ የበረከቱን ተካፋይ በመሆን #5000 ብር ገቢ አድርገው ህንፃው እስክጠናቀቅ ድረስ በጎናችሁ ነኝ...
23/06/2026

ወጣት ደጉ ተስፋዬ (Naod) ለመሀል ቃል ሕይወት ቤ/ክ ህንፃ ግንባታ ላይ አሻራውን አሳሪፈዉ የበረከቱን ተካፋይ በመሆን #5000 ብር ገቢ አድርገው ህንፃው እስክጠናቀቅ ድረስ በጎናችሁ ነኝ በማለት ቃልም ገብተዋል !!

🤚[17]፤ በእውነት በረከትን እባርክሃለሁ፥ ዘርህንም እንደ ሰማይ ከዋክብትና በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ አበዛዋለሁ፤ ዘርህም የጠላቶችን ደጅ ይወርሳል፤(ኦሪት ዘፍጥረት 22:17)

ወንድማችን እግዚአብሔር ይባርክህ ክፉ አያገኝህ እናመሰግናለን !!

በሌ አዋሳ ከተማ መሀል ቃል ሕይወት ቤ/ክ ሕንጻ መስሪያ ድጋፍ አካውንት

👉 1000697535617
#ዳሽን 👉 ባንክ:5638849005011
#አዋሽ 👉 013521571769501
#ንብ 👉 7000101854747
#ብርሃን 👉 1602810113758
የኮሚቴዎች ሰልክ ቁጥር :0913894735
፡0953750341

Address

Woliata
Sodo

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የበሌ አዋሳ መሐል ከተማ ቃል ሕይወት ቤተ-ክርሰቲያን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share