አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ጎልደን አራዳ ቅ/ጽ/ቤት

  • Home
  • Ethiopia
  • Addis Ababa
  • አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ጎልደን አራዳ ቅ/ጽ/ቤት

አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ጎልደን አራዳ ቅ/ጽ/ቤት Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ጎልደን አራዳ ቅ/ጽ/ቤት, Used Vehicles, Addis Ababa.

ተሽከርካሪ ሲገዙ፣አገልግሎት ሲቀይሩ፣ዘርፍ ሲቀይሩ፣አመታዊ የተሽከርካሪ ምርመራ ሲያደርጉም ሆነ ሊብሬዎት ላይ መረጃ ማስቀየር ሲፈልጉ አስፈላጊ መረጃዎችን በቅርንጫፋችን ወይም በባለስልጣኑ ሶሻል ሚዲያዎች በማግኘት የተሻለና የፈጠነ እንዲሁም መብትዎን ያስጠበቀ አገልግሎት ያግኙ

 #ይነበብhttps://www.facebook.com/share/1BATyi7tiD/
27/12/2025

#ይነበብ
https://www.facebook.com/share/1BATyi7tiD/

‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን እያደረገ ያለውን ዘርፈ ብዙ ለውጥ እና ሪፎርምን ተከትሎ፤ የተሟላ የተሽከርካሪ መሠረታዊ ሰነዶችን አሟልተው ሳያስረክቡ፣ የተሽከርካሪ ገዥዎችን ወደ ተቋማችን የሚልኩ እንዲሁም ጉዳይ አስፈፃሚን በመመደብ ከተገልጋይ ተጨማሪ ክፍያን የሚቀበሉ አስመጪዎችን ከነገ ታሕሳስ 18/2018 ጀምሮ በእኛ ተቋም አገልግሎት እንዳያገኙ የምናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።

በመሆኑም ከዛሬ ጀምሮ ሁሉም የተሽከርካሪ አስመጪዎች፣ ለገዥዎች የተሟላ የተሽከርካሪ መሠረታዊ ሰነዶችን በመስጠት፣ ወደ እኛ ተቋም መጥተው ያለ እናንተ ጉዳይ አስፈፃሚ፣ ያለ እንግልት እና ውጣ ውረድ ቀልጣፋ አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ መረጃ እንድትሰጡ በጥብቅ እናሳስባለን።

  ፡፡ (አሽተሽ ታሕሳስ 8/18)ከክልሎች የተወጣጡ የትራንስፖርት ዘርፍ አመራሮች በማዕከል፥በቅርንጫፍ፥  በአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማትና የተሽከርካሪ ምርመራ ተቋማትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡...
17/12/2025

፡፡

(አሽተሽ ታሕሳስ 8/18)ከክልሎች የተወጣጡ የትራንስፖርት ዘርፍ አመራሮች በማዕከል፥በቅርንጫፍ፥ በአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማትና የተሽከርካሪ ምርመራ ተቋማትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡

ብቃት ያለው ተቋም ለመገንባት የተሄደበትን ርቀት እና ውጤት የተመዘገበባቸውን መንገዶች የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢ/ ር ደሳለኝ ተረፈ በዝርዝር ልምድ አካፍለዋል ፡፡

ሥራ አስኪያጅም አያይዘው ፡-አሰራርን መግለጽ ፥ አገልግሎቱን በቴክኖሎጂ ማስደገፍ ፥ ተቀራራቢ የመፈፀም እና የማስፈፀም አቅም ለመፍጠር የተግባር ላይ ሥምሪት መስጠት በመቻሉ በምንሰጣቸው አገልግሎቶች ፡- ቅልጥፍና፥ጥራት እና ተዓማኒነት ማምጣት ተችሏል ፤በዚህም የህብረተሰቡን ቅሬታ በመቀነስ እርካታውን ማረጋገጥ ችለናል ብለዋል ፡፡

ተሳታፊወች በበኩላቸው በባለሥልጣኑ በነበራቸው ጉብኝት መደሰታቸውን ተናግረው በርካታ ተሞክሮ የሚሆን ሥራዎች እንዳገኙ ገልጸዋል ፡፡

🚌🚌🚌🚌🚌ጎልደን አራዳ 🚙🚙🚙🚙       ✏️✏️✏️  ቀን   04/3/208✏️✏️ዛሬ የባለ ስልጣን መስሪያ ቤታችን ዋና ስራ አስኪያጅ  ኢነጅነር ደሳለኝ ተረፈ፣የአሽከርካሪ ዘርፍ ምክትል ስራ ...
13/11/2025

🚌🚌🚌🚌🚌ጎልደን አራዳ 🚙🚙🚙🚙
✏️✏️✏️ ቀን 04/3/208✏️✏️
ዛሬ የባለ ስልጣን መስሪያ ቤታችን ዋና ስራ አስኪያጅ ኢነጅነር ደሳለኝ ተረፈ፣የአሽከርካሪ ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ በድሉ ሌሊሳ፣የተሽከርካሪ ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ ትዕግስት አሰፋ፣አስተዳደርናፋይናንስ ዘርፍ ምክትል ዋና አስኪያጅ አቶ ፍሬው ሰማ፣የማዕከል የዕቅድና በጀት ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ታደሰ እና የ12ቱም ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች በተገኙበት ቅርንጭፍ ጽ/ቤታችን ጎብኝተዋል።የቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ስራ አስኪያጅ እንኳን ወደ ጎልደን አራዳ በሰላም መጣች በማለት አቀባበል ያደረጉ ሲሆን ለእንግዶችም የተለያዩ ስጦታዎች ተበርክቶላቸዋል።
በመቀጠልም ከአንደኛ ፍሎር እስከ 3ኛ ፍሎር የተሰሩ ስራዎች በአቶ ደረጀ መንገሻ እና የተሽከርካሪ ፈቃድ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ይታወስ ተሾሠ ገለጻ በማደረግ ያስጎበኚ ሲሆን ለዚህ ውጤት እንድንበቃ የባለስልጣን መስራያ ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅና የበላይ አመራሮችን አመስግነዋል።
በመቀጠልም የተለያዩ ውይይቶችን ከተወያዩ በኋላ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ሰራቸኞች እና እንግዶች በጋራ ፎቶ በመነሳትና የኬክ ቆረሳ ከተከናወነ በኋላ የዕለቱ ፕሮግራም ተጠናቋል።

05/08/2025
05/08/2025
05/08/2025

!

(አሽተሽ ሐምሌ26) የአራዳ እና ቃሊቲ አዲስ ቅርንጫፎች የ2017 ዕቅድ አፈፃፀም ከባለ ድርሻ እና ሠራተኛ ጋር ገምግመዋል ፤ የተሻለ አፈጻጸም ላላቸው ዕውቅና ሰጥተዋል ፡፡

ቅርንጫፎች በጀት ዓመቱ ፡- በአሽከርካሪ እና ተሽከርካሪ ዘርፍ የተሰጣቸውን ተልዕኮ ለመወጣት፡- ቅንጅት እና ትብብር ፈጥረው በመስራታቸው እንዲሁም በበላይ አመራር ብርቱ ድጋፍና ክትትል በመደረጉ የህብረተሰቡን ቅሬታ በመቀነስ ዕርካታውን ማሳደግ በማስቻል ፡- በቴክኖሎጅ የተደገፈ ተዓማኒነት ያለው ፥ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት መስጠት ተችሏል ፡፡

ለዚህ ውጤት መገኝት ያለ ዕረፍት ለሰሩና የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አመራሮች ፥ባለሙያወች እና ባለድርሻ አካላት እውቅና ተሰጥቷል ፡፡
https://www.facebook.com/share/p/14NSpSP6EAu/

ውድ የመ/ቤታችን ተገልጋዮች ......
30/06/2025

ውድ የመ/ቤታችን ተገልጋዮች ......

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 08:00 - 16:00
Tuesday 08:00 - 16:00
Wednesday 08:00 - 16:00
Thursday 08:00 - 16:00
Friday 08:00 - 16:00
Saturday 08:00 - 12:00

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ጎልደን አራዳ ቅ/ጽ/ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ጎልደን አራዳ ቅ/ጽ/ቤት:

Share

Category